
(ሰኔ 07/2017 ዓ.ም) የፌዴራል የሕግና ፍትሕ ኢንስቲትዩት ለአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የዳኝነትና ፍትሕ አካላት ባለፉት ስድስት ተከታታይ ቀናት በሰመራ ከተማ ሲሰጥ የቆየው ስልጠና ዛሬ ፍጻሜውን አግኝቷል! ... Read More
(ሰኔ 4/2017 ዓ.ም) በፌዴራል የሕግና ፍትሕ ኢንስቲትዩት እየተሰጠ ሶስተኛ ቀኑን ያስቆጠረው የአፋር ክልል የዳኝነትና ፍትሕ አካላት ስልጠና ዛሬም እንደቀጠለ ነው! ሥልጠናው ከሰኞ ጀምሮ እየተሰጠ ሲሆን ዛሬ የሁሉም ዘርፍ ሰልጣኞች አዳዲስ ርዕሶችን ጀምረዋል፡፡ ... Read More
(ሰኔ 2/2017 ዓ.ም) የፌዴራል የሕግና ፍትሕ ኢንስቲትዩት ለአፋር ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ዳኞች፣ ... Read More
(ግንቦት 21/2017 ዓ.ም) በሃገራችን የመጀመሪያ የሆነው የሕግ ባለሙያዎች የበይነ መረብ ሥልጠና ፕላት ፎርም ወደ ስራ ሊገባ ነው በዕለቱ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የፌዴራል የሕግና ... Read More
(ግንቦት 21/2017 ዓ.ም) የፌዴራል የሕግና ፍትሕ ኢንስቲትዩት ቦርድ አባላት የመጀመሪያ ስብሰባቸውን በፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዛሬ አካሄዱ፡፡ የኢንስቲትዩቱን አዲሱ ... Read More
(ግንቦት 17/2017 ዓ.ም) የፌዴራል የሕግና ፍትሕ ኢንስቲትዩት ለመከላከያ ሰራዊት የሕግ ባለሙያዎች ላለፉት ስድስት ቀናት ሲሰጥ የቆየው ሥልጠና ትናንት ተጠናቋል፡፡ ... Read More
(10/09/2017 ዓ.ም) የፌዴራል የሕግና ፍትሕ ኢንስቲትዩት ከሚዛን ቴፒ ዩንቨርሲቲ ጋር በመተባበር ያዘጋጀው 9ኛው አገር አቀፍ የምስለ ችሎት ውድድር በባህር ዳር ዩንቨርሲቲ አሸናፊነት ተጠናቀቀ፡፡ ... Read More
(09/09/2017 ዓ.ም) የፌዴራል የሕግና ፍትሕ ኢንስቲትዩት ከሚዛን ቴፒ ዩንቨርሲቲ ጋር በመተባበር ያዘጋጀው 9ኛው ሀገር አቀፍ የሕግ ትምሕርት ቤቶች ምስለ ችሎት ውድድር ዛሬም እንደቀጠለ ነው፡፡ ... Read More
አጫጭር መጣጥፎች
የፌደራል ሕግና ፍትሕ ኢንስቲትዩት
1. ቂርቆስ ክፍለ ከተማ
ወረዳ ፡- 3 የቤት ቁጥር፡- 65
ስልክ ቁጥር፡- +251-011-646-0918
ፋክስ፡-+251-011-6-451399 ፖ.ሳ.ቁ.:- 30727
አዲስ አበባ ኢትዮጵያ
ከመስቀል ፍላወር ሆቴል በስተጀርባ
2. ለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ
አያት ጠበል ከአየር መንገድ ሰራተኞች
መኖሪያ ወረድ ብሎ
ስልክ ቁጥር፡- +251-011-854-8658
አዲስ አበባ ኢትዮጵያ
pr@fjli.gov.et
ስልክ ቁጥር፡- +251-011-646-0918
ፋክስ፡-+251-011-6-451399
ፖ.ሳ.ቁ.: 30727